ቢሮው ከሐረሪ ክልል ከመጡ ተወካዮች ጋር የልምድ...

image description
- In ንግደረ    0

ቢሮው ከሐረሪ ክልል ከመጡ ተወካዮች ጋር የልምድ ልውውጥ አካሄደ፤

ቢሮው ከሐረሪ ክልል ከመጡ ተወካዮች ጋር የልምድ ልውውጥ አካሄደ፤

‎========================

‎አዲስ አበባ ንግድ ቢሮ፣ ሐምሌ 2/2017 ዓ.ም.

‎የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ከሐረሪ ክልል ንግድ ልማትና እንዱስትሪ ኤጀንሲ ተወካዮች ጋር ተቋማዊ የመዋቅር አደረጃጀትና አሰራርን በሚመለከት ልምድ ልውውጥ አካሂዷል።

‎የልምድ ልውውጥና የውይይት መድረኩን ያስጀመሩትና የመሩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ ስለ ቢሮው አጠቃላይ አሰራር አጭር ማብራርያ ከሰጡ በኋላ፣ የቢሮዉ ዳይሬክቶሬቶች በየዘርፋቻው ስለአደረጃጀታቸውና አሰራራቸው ርፖርቶችን አቅርበዋል።

‎በመጨረሻም የሐሪር ክልል ንግድ ልማትና እንዱስትሪ ኤጀንሲ ኃላፊ አ/ቶ ሸረፋ ሙሜ የቢሮዉ አሰራርና አካሄድ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው የክልሉን ንግድ ልማትና እንዱስትሪ ኤጀንሲ አሰራርን በተመለከተ ልምድ አካፍለዋል።

‎ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት

https://www.facebook.com/profile.php?id=100069351701097

https://t.me/Addisababatradebureau

https://vm.tiktok.com/ZMB4AxNvr/

https://youtube.com/@addisababatradebureau-s2d...


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments