የቢሮው የሸማች መብት ጥበቃ ዳይሬክቶሬት በ813/2006 አዋጅ ዙሪያ ለክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች እና ሸማች ጥበቃ ማህበር ተወካዮች ስልጠና ሰጠ
የቢሮው የሸማች መብት ጥበቃ ዳይሬክቶሬት በ813/2006 አዋጅ ዙሪያ ለክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች እና ሸማች ጥበቃ ማህበር ተወካዮች ስልጠና ሰጠ
=====================================
አዲስ አበባ ፡-መስከረም 28 ቀን 2018 ዓ/ም
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ የሸማች መብት ጥበቃ ዳይሬክቶሬት በ813/2006 አዋጅ ዙሪያ ለክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች እና ሸማች ጥበቃ ማህበር ተወካዮች ስልጠና ሰጠ
የንግድ ኢንስፔክሽን ሪጉላቶሪ ዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ ስመኘው ተሾመ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልተናውን ሲከፍቱ የስልጠናው አላማ አሁን ላይ አተገባበሩ ወጥ እንዲሆን ነው ብለዋል
በተያያዘም የቢሮው የህግ አገልግሎት ቡድን መሪ አቶ መለሰ ተገኑ በአዋጅ 813/2006 ተያያዝ ህጎች ዙሪያ በስፋት ለተሳታፊ ስልጠና ሰጥተዋል፡፤
ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069351701097
https://t.me/Addisababatradebureau
https://vm.tiktok.com/ZMB4AxNvr/
https://youtube.com/@addisababatradebureau-s2d...
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments