የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የብሔር ብሔርሰብን ቀንን አስመልክቶ የባዛር ዝግጅት እንዲያደርግ እና የእቅድ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ላይ ከክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች ጋራ የጋራ ውይይት አደረገ ።
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የብሔር ብሔርሰብን ቀንን አስመልክቶ የባዛር ዝግጅት እንዲያደርግ እና የእቅድ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ላይ ከክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች ጋራ የጋራ ውይይት አደረገ ።
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ህዳር 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ የብሔር ብሔርሰብን ቀንን አስመልክቶ የባዛር ዝግጅት እንዲያደርግ እና የእቅድ ካሰኪድ ዝግጅት ማዛጋጀት ላይ ከክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች ጋራ የጋራ ውይይት ነው የተደረገው
የቢሮው የንግድ ግብይትና ገበያ ልማት ዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ ፀጋየ ደበሌ በ8ወር እቅድ ካሰኪድ ላይ በየእሁድ ገበያ እና ገበያ ማዕከል ላይ ተሸንሽኖ መቅረብ እንዳለበት እና የተሻለ ለውጥ ማምጣት እንችላለን ብለው ገለፀዋል።
በተጨማሪም አቶ ፀጋየ ደበሌ ብሔር ቢሔረሰብ አስመልክቶ ከሰኞ ቀን 14 ጀምሮ በሁሉም ክፈለ ከተሞች ላይ ተከፍቶ ስራ መጀመር ይኖርባቸዋል ብለዋል።
አክለውም የግብርና ምርቶች እና የኢንዱስትሪ ምርቶች ላይ በቁጥጥር ስራ ላይ ከላይ እስከታች በቅንጅት መሰራት እንዳለበት ተጠቁሟል።
ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069351701097
https://t.me/Addisababatradebureau
https://vm.tiktok.com/ZMB4AxNvr/
https://youtube.com/@addisababatradebureau-s2d...
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments