የቢሮውን አገልግሎት አሠጣጥ ለማዘመን እየተከናወ...

image description
- In ንግደረ    0

የቢሮውን አገልግሎት አሠጣጥ ለማዘመን እየተከናወኑ የሚገኙ የሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ተባለ።

የቢሮውን አገልግሎት አሠጣጥ ለማዘመን እየተከናወኑ የሚገኙ የሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ተባለ።

ታህሳስ 14/2018 ዓ ም

የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አገልግሎት አሰጣጡን ለማሳለጥ እየተከናወኑ የሚገኙ የሪፎርም ስራዎች አፈፃፀም በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል።

የሪፎርም ስራዎች አፈፃፀም ግምገማውን የፕሮሰስ ካውንስል አባላት በተገኙበት የቢሮው ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ መርተውታል።

ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ በመድረኩ ማጠቃለያ እንደገለፁት ቢሮው የሚሰጣቸውን አገልግሎት ለማሳለጥ በቴክኖሎጂ በመታገዝ እያከናወናቸው የሚገኙ የሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ብለዋል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments