ቢሮው የገና በአልን ምክንያት በማድረግ ማእድ የ...

image description
- In ንግደረ    0

ቢሮው የገና በአልን ምክንያት በማድረግ ማእድ የማጋራት ተግባር አከናወነ።

ቢሮው የገና በአልን ምክንያት በማድረግ ማእድ የማጋራት ተግባር አከናወነ።

ታህሳስ 28/2018 ዓ ም

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለቢሮው ሠራተኞች ማዕድ አጋርቷል።

ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ በዓል ሲመጣ እንዲህ ተሰባስበን ማዕድ የምንጋራው አብሮነታችንን ይበልጥ ለማጠናከር ነው ብለዋል።

ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ የማዕድ ማጋራት መርሀ- ግብሩ እንዲሳካ ለተባበሩት አካላት ምስጋና በማቅረብ በዓሉ የጤና፣ የደስታና የፍቅር እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል ።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments