ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል በቦሌ ክ/ከተማ...

image description
- In 2ኛው ከተማ ዓቀፍ "የኢትዮጵያን ይግዙ"    0

ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ቡልቡላ አካባቢ ተገኝተን አረንጓዴ አሻራችንን አሳርፈናል።

ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ቡልቡላ አካባቢ ተገኝተን አረንጓዴ አሻራችንን አሳርፈናል።

ሀምሌ 27/201 ዓ ም

እኛ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ዛሬ ሀምሌ 27 ቀን 2018 ዓ ም ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 በመገኘት ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሂደናል።

በችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተገኝተው አሻራቸውን ያሳረፉት የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ ባስተላለፉት መልዕክት በቡድን እየሆንን በችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ከምናደርገው ተሳትፎ ባሻገር በግላችን በመኖሪያ አካባቢያችን ችግኞችን በመትከልና በመንከባከብ አይበገሬ ኢኮኖሚ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የበኩላችንን አስተዋፅኦ ማድረግ ይገባል ብለዋል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments