ቢሮው የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዱን ለዘርፍ አመ...

image description
- In ንግደረ    0

ቢሮው የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዱን ለዘርፍ አመራሮች ካስኬድ በማድረግ የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ።

ቢሮው የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዱን ለዘርፍ አመራሮች ካስኬድ በማድረግ የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ።

ነሀሴ 11/2018 ዓ ም

የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ የቢሮውን የ2019 ዓ ም በጀት ዓመት ዕቅድ ለዘርፎች ካሰኬድ በማድረግ ከዘርፍ አመራሮች ጋር የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።

ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ የስምምነት ሰነድ ፊርማ መርሀ-ግብሩ ከተከናወነ በኋላ ባደረጉት ንግግር ቢሮው የ2018 ዓ ም በጀት ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘገበ ቢሆንም ከህዝቡ እርካታ አንፃር አሁንም ብዙ መልፋት ይጠበቅብናል ብለዋል።

ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ በተያዘው በጀት ዓመት እንደ አመራር ስራዎችን በጥብቅ ዲሲፕሊን በመምራት የህዝቡን እርካታ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ ገልፀዋል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments