መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ...

image description
- In ንግደረ    0

መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል የንግድ ኤክስፖና ባዛር መካሄድ ጀመረ።

መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል የንግድ ኤክስፖና ባዛር መካሄድ ጀመረ።

ነሀሴ 23/2018 ዓ ም

በአደይ አዲስ የተዘጋጀውን የበዓል ኤክስፖ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ መርቀው ከፍተውታል።

የበዓል ኤክስፖው የተለያዩ የበዓል ፍጆታ ምርቶችን ከመደበኛው ገበያ ከ15% እስከ 30% ቅናሽ የሚቀርብበት ከመሆኑ ባሻገር የተለያዩ የባህልና የመዝናኛ መርሃ-ግብሮችን ያካተተ መሆኑ ከአዘጋጆቹ ተገልጿል።

የንግድ ኤክስፖውን በማስተዋወቅ ረገድ ታዋቂው የማህበረሰብ አንቂ ወጣት አዶናይ በአምባሳደርነት ተወክሏል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments