ቢሮው የሸማቾች መብት ጥበቃ የ2017 በጀት ዓመ...

image description
- In ንግደረ    1

ቢሮው የሸማቾች መብት ጥበቃ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፍጻጸም ግምገማ አደረገ ።

ቢሮው የሸማቾች መብት ጥበቃ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፍጻጸም ግምገማ አደረገ ።

==========================

አዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ጥር 20/2017 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ የሸማቾች መብት ጥበቃ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፍጻጸም ላይ ከክፍለ ከተማ ቡድን መርዎች ጋር ውይይት አደረገ ።

በዘሬው እለት የቢሮው ሸማቾች መብት ጥበቃ ዳይሬክቶሬት የሥራ ባልደረባ ወ/ሮ ከዲጃ መሀመድ ለተሣታፊዎች የ6ወሩን አፈጻፀም ሪፖርት አቅርበዋል።

ከተሣታፊዎቹም ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄና አስተያየቶች ወ/ሮ ከዲጃ መሀመድ በዋና ዋና ጉዳዮችን መሠረት አድርገው ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን አክለውም በቀሪ ግማሽ ዓመት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን በማቅረብ የውይይት መድረኩ ተጠቃሏል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments